In Christian teachings, the devil is portrayed as a powerful and
deceitful enemy of God and humanity. Known for his clever and persistent activity
of leading people into sin, the devil’s influence is evident throughout the
Bible and the writings of the Church Fathers. This brief exploration examines his
nature, tactics, and the spiritual struggle that believers must engage in to
resist his temptations and stand firm in their faith.
The devil, also known as Satan, is a
fallen angel who rebelled against God and was cast out of heaven. The holy
bible reveals the devil as follows.
“አንተ የንጋት ልጅ አጥቢያ ኮከብ ሆይ፥ እንዴት ከሰማይ ወደቅህ! አሕዛብንም ያዋረድህ አንተ ሆይ፥ እንዴት እስከ ምድር ድረስ ተቈረጥህ::” (Isaiah 14:12-15).
“…በውበትህ ምክንያት ልብህ ኰርቶአል፤ ከክብርህ የተነሣ ጥበብህን አረከስህ፤ በምድር ላይ ጣልሁህ ያዩህም ዘንድ በነገሥታት ፊት ሰጠሁህ…” (Ezekiel 28:12-19).
“በሰማይም ሰልፍ ሆነ፤ ሚካኤልና መላእክቱ ዘንዶውን ተዋጉ። ዘንዶውም ከመላእክቱ ጋር ተዋጋ፥ አልቻላቸውምም፥ከዚያም ወዲያ በሰማይ ስፍራ አልተገኘላቸውም።ዓለሙንም
ሁሉ የሚያስተው፥ ዲያብሎስና ሰይጣን የሚባለው ታላቁ ዘንዶ እርሱም የቀደመው እባብ ተጣለ፤ ወደ ምድር ተጣለ መላእክቱም ከእርሱ
ጋር ተጣሉ።”
(Revelation 12:7-9) |
Devil is the enemy of God and humanity,
and his goal is to lead people away from God and into sin. He is described in
the Bible as a deceiver, a tempter, and a murderer. He is also called "the
prince of this world" and "the god of this age." These titles
suggest that the devil has a great deal of power and influence in the world. The
devil attacks humanity in a variety of ways. He can deceive us into believing
lies, tempt us to sin, and discourage us from following God. He can also use
our weaknesses and fears against us.
Some of the biblical verses that support
the idea of the devil as a deceiver, a tempter, and a murderer include:
Genesis 3:1-19: “…እባብም ለሴቲቱ አላት፦ ሞትን አትሞቱም፤ከእርስዋ በበላችሁ ቀን ዓይኖቻችሁ እንዲከፈቱ እንደ እግዚአብሔርም መልካምንና ክፉን የምታውቁ እንድትሆኑ እግዚአብሔር ስለሚያውቅ ነው እንጂ።ሴቲቱም ዛፉ ለመብላት ያማረ እንደ ሆነ፥ ለዓይንም እንደሚያስጎመጅ፥ ለጥበብም መልካም እንደ ሆነ አየች፤ ከፍሬውም ወሰደችና በላች፤ ለባልዋም ደግሞ ሰጠችው እርሱም ከእርስዋ ጋር በላ።…” This passage
tells the story of the fall of man, in which the devil deceived Eve into eating
the forbidden fruit.
Matthew 4:1-11: “ከዚያ ወዲያ ኢየሱስ ከዲያብሎስ ይፈተን ዘንድ መንፈስ ወደ ምድረ በዳ ወሰደው፥አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ።…ያን ጊዜ
ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው።” This passage
tells the story of Jesus' temptation in the wilderness, in which the devil
tried to tempt Jesus into sin.
2 Corinthians 11: 13-14: “እንደ እነዚህ ያሉ ሰዎች የክርስቶስን ሐዋርያት እንዲመስሉ ራሳቸውን እየለወጡ፥ ውሸተኞች ሐዋርያትና ተንኮለኞች ሠራተኞች ናቸውና። ይህም ድንቅ አይደለም፤ ሰይጣን ራሱ የብርሃንን መልአክ እንዲመስል ራሱን ይለውጣልና።” This passage
describes the devil as "the father of lies" who is always trying to
deceive people.
1 Peter 5:7-9: “እርሱ ስለ እናንተ ያስባልና የሚያስጨንቃችሁን ሁሉ በእርሱ ላይ ጣሉት።በመጠን ኑሩ
ንቁም፥ ባላጋራችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሣ አንበሳ ይዞራልና፤በዓለም ያሉት ወንድሞቻችሁ ያን መከራ በሙሉ እንዲቀበሉ
እያወቃችሁ በእምነት ጸንታችሁ ተቃወሙት።” This passage warns believers to "be moderate and
watchful" because the devil is "prowling around like a roaring lion,
seeking someone to devour.
John 8:44: “እናንተ ከአባታችሁ ከዲያብሎስ ናችሁ የአባታችሁንም ምኞት ልታደርጉ ትወዳላችሁ። እርሱ ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዳይ ነበረ፤ እውነትም በእርሱ ስለ ሌለ በእውነት አልቆመም። ሐሰትን ሲናገር ከራሱ ይናገራል፥ ሐሰተኛ የሐሰትም አባት ነውና።”This passage calls
the devil "the father of all lies" and "a murderer from the
beginning.”
Teachings of the Church Fathers on the
Devil
The early Church Fathers also warned
against the devil’s influence:
Saint Ignatius of Antioch: "Beware of the devil, who prowls around like a
roaring lion, seeking someone to devour."
Saint John Chrysostom: "The devil is
our enemy, but he is not our master. We can overcome him through the power of
Christ."
Saint Augustine: "The devil is
strong, but he is not stronger than God. We can trust in God's power to protect
us from the devil.
In the book Diabolic War by Pope Shenouda
III, the pope writes that it is possible to overcome the devil through faith in
God and the power of the Holy Spirit. Overcoming the devil is possible, but it
is not easy. We must be strong in our faith and resist his temptations. We must
also rely on God's help to defeat him.
Overcoming the Devil
The Bible provides guidance on how to
resist and overcome the devil:
James 4:7: "እንግዲህ ለእግዚአብሔር ተገዙ፤ ዲያብሎስን ግን ተቃወሙ ከእናንተም ይሸሻል፤ወደ እግዚአብሔር
ቅረቡ ወደ እናንተም ይቀርባል። እናንተ ኃጢአተኞች፥ እጆቻችሁን አንጹ፤ ሁለት አሳብም ያላችሁ እናንተ፥ ልባችሁን አጥሩ።”
1 Peter 5:8-9: "በመጠን ኑሩ ንቁም፥ ባላጋራችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሣ አንበሳ ይዞራልና፤በዓለም ያሉት ወንድሞቻችሁ ያን መከራ በሙሉ እንዲቀበሉ እያወቃችሁ በእምነት ጸንታችሁ ተቃወሙት።”
Ephesians 6:10-18: "…. በቀረውስ በጌታና በኃይሉ ችሎት የበረታችሁ ሁኑ። የዲያብሎስን
ሽንገላ ትቃወሙ ዘንድ እንዲቻላችሁ የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ ልበሱ። መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና
ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ።ስለዚህ በክፉው
ቀን ለመቃወም፥ ሁሉንም ፈጽማችሁ ለመቆም እንድትችሉ የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ አንሡ። እንግዲህ ወገባችሁን በእውነት ታጥቃችሁ፥
የጽድቅንም ጥሩር ለብሳችሁ፥ በሰላም ወንጌልም በመዘጋጀት እግሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙ፤ በሁሉም ላይ ጨምራችሁ የሚንበለበሉትን የክፉውን
ፍላጻዎች ሁሉ ልታጠፉ የምትችሉበትን የእምነትን ጋሻ አንሡ፤ የመዳንንም ራስ ቁር የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር
ቃል ነው። በጸሎትና በልመናም ሁሉ ዘወትር በመንፈስ ጸልዩ፤ በዚህም አሳብ ስለ ቅዱሳን ሁሉ እየለመናችሁ በመጽናት ሁሉ ትጉ”
1 John 4:4: "ልጆች ሆይ፥ እናንተ ከእግዚአብሔር ናችሁ አሸንፋችኋቸውማል፥ በዓለም ካለው ይልቅ በእናንተ ያለው ታላቅ ነውና።."
Revelation 12:10-12: "ታላቅም ድምፅ በሰማይ ሰማሁ እንዲህ ሲል፦ አሁን የአምላካችን ማዳንና ኃይል መንግሥትም የክርስቶስም ሥልጣን ሆነ፥ ቀንና ሌሊትም በአምላካችን ፊት የሚከሳቸው የወንድሞቻችን ከሳሽ ተጥሎአልና። እነርሱም
ከበጉ ደም የተነሣ ከምስክራቸውም ቃል የተነሣ ድል ነሡት፥ ነፍሳቸውንም እስከ ሞት ድረስ አልወደዱም። ስለዚህ፥ ሰማይና በውስጡ
የምታድሩ ሆይ፥ ደስ ይበላችሁ፤ ለምድርና ለባሕር ወዮላቸው፥ ዲያብሎስ ጥቂት ዘመን እንዳለው አውቆ በታላቅ ቍጣ ወደ እናንተ ወርዶአልና።"
In conclusion, the devil, a fallen angel
and adversary of God, plays a central role in Christian teachings as a
deceiver, tempter, and enemy of humanity. The Bible and the teachings of the
Church Fathers emphasize his skillful nature, persistent search to lead people off
track, and his ultimate aim to separate humanity from God. Despite his power,
believers are not without hope; through attention, faith, and reliance on God’s
strength, they can resist and overcome the devil’s schemes. The Christian
journey involves a constant spiritual battle, but victory is assured through
Christ, who has already triumphed over evil.
No comments:
Post a Comment