Pages

Saturday, June 1, 2024

Homosexuality: The Most Disgraceful and Condmond Act by Orthodoxy

Several biblical verses and teachings from the Church Fathers condemn homosexuality as a sin. In the Old Testament, Leviticus 18:22 states "ከሴትም ጋር እንደምትተኛ ከወንድ ጋር አትተኛ፤ ጸያፍ ነገር ነውና።" Similarly, Leviticus 20:13 declares "ማናቸውም ሰው ከሴት ጋር እንደሚተኛ ከወንድ ጋር ቢተኛ ሁለቱ ጸያፍ ነገር አድርገዋል ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው በላያቸው ነው።"

In the New Testament, Romans 1:26-27 describes homosexual behavior as a result of exchanging "natural relations for those that are contrary to nature" and being given over to a "debased mind." It states, "ስለዚህ እግዚአብሔር ለሚያስነውር ምኞት አሳልፎ ሰጣቸው፤ ሴቶቻቸውም ለባሕርያቸው የሚገባውን ሥራ ለባሕርያቸው በማይገባው ለወጡ፤ እንዲሁም ወንዶች ደግሞ ለባሕርያቸው የሚገባውን ሴቶችን መገናኘት ትተው እርስ በርሳቸው በፍትወታቸው ተቃጠሉ፤ ወንዶችም በወንዶች ነውር አድርገው በስሕተታቸው የሚገባውን ብድራት በራሳቸው ተቀበሉ።  እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው "

Similarly, 1 Corinthians 6:9-10 lists "men who practice homosexuality" among those who will not inherit the kingdom of God. It states, "ወይስ ዓመፀኞች የእግዚአብሔርን መንግሥት እንዳይወርሱ አታውቁምን? አትሳቱ፤ ሴሰኞች ቢሆን ወይም ጣዖትን የሚያመልኩ ወይም አመንዝሮች ወይም ቀላጮች ወይም ከወንድ ጋር ዝሙት የሚሠሩ ወይም ሌቦች ወይም ገንዘብን የሚመኙ ወይም ሰካሮች ወይም ተሳዳቢዎች ወይም ነጣቂዎች የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም።"

The Church Fathers, such as Saint John Chrysostom, a prominent theologian, and bishop in the early Church, wrote in his Homilies on Romans, "All of these affections [of homosexuality] ... were vile (ወራዳ), but chiefly the mad lust after males; for the soul is more the sufferer in sins, and more dishonored than the body in diseases."

Overall, Orthodoxy views homosexuality as a serious moral issue and unequivocally prohibits such conduct, as it is explicitly stated in both biblical texts and the teachings of the Church Fathers.

No comments:

Post a Comment

Popular Posts